ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች

የ2015 ዓ.ም. የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በዓል በድምቀት ተከብሮ ውሏል

በገዳማችን በዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በድምቀት ተከብሮ ውሏል (06/08/2015 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ)።

ልዩ የስብከተ ወንጌል መርሐ ግብር ተከናወነ

በገዳማችን ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም እና ደብረ መንክራት ስዕል ቤት ኪዳነምህረት ቤተ ክርስቲያን ተዘጋጅቶ የነበረው ልዩ የስብከተ ወንጌል መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት መጋቢት 16/2015 ዓ.ም ተከናውኗል።

እንኳን ኪዳነምህረት ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችኹ!

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቃል ኪዳን የተቀበለችበት ዓመታዊ መታሰቢያ በዓለ ንግሥ በገዳማችን ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም ውስጥ በምትገኘው ደብረ መንክራት ስዕል ቤት ኪዳነምህረት ቤተ ክርስቲያን በዛሬው ዕለት የካቲት 16/2015 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ውሏል።

“ቴክኖሎጂ እና የመገናኛ ብዙሃን ሚና ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት

የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም ተግባቦት ክፍል፣ ከመሠረተ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት እና ‘አጥቢያ ዶት ኮም’ ከተባለ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለቤተክርስቲያን ከሚያቀርብ ዓለምአቀፍ ተቋም ጋር በመተባበር “ቴክኖሎጂ እና የመገናኛ ብዙሃን ሚና ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት ትናንት ጥር 14/2015 ዓ.ም ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም ተከናወነ።

በፌስቡክ ያግኙን

የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም አስተዳዳሪ ክቡር ሊቀ ሊቃውንት ቆሞስ አባ ኪዳነ ማርያም ሺህ አምጥ የእንኳን አደረሳችኊ መልእክት

የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም ታሪክ

40 ሚሊዮን የፈጀው ዕድሳት ተጠናቀቀ – ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም

አድራሻችን

አስተያየትዎን ይጻፉልን

©በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም | Website by atbiya.com